ዓባይ ባንክ የ2025/26 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ Solomon Aynishet October 10, 2025

ዓባይ ባንክ የ2025/26 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ

photo 2025 10 10 10 20 11

ዓባይ ባንክ የ2025/26 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል አካሂዷል፡፡

ስብሰባውን የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ በንግግር የከፈቱት ሲሆን፣ በስብሰባው ላይ የባንኩ የሥራ አመራር አባላት ተገኝተዋል።

photo 2025 10 10 10 20 13
photo 2025 10 10 10 20 14
Write a comment
Your email address will not be published.