ዓባይ ባንክ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ጊዜ በተዘጋጀው የግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት ሥነሥርዓት ላይ የፕላቲኒየም ደረጃ ታማኝ ግብር ከፋዮች ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
በአዲስ ዓለምአቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በተካሄደው ሥነሥርዓት ላይ ባንካችን ከፍተኛ ግብር በታማኝነት በመክፈሉ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡

ዓባይ ባንክ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ጊዜ በተዘጋጀው የግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት ሥነሥርዓት ላይ የፕላቲኒየም ደረጃ ታማኝ ግብር ከፋዮች ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
በአዲስ ዓለምአቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በተካሄደው ሥነሥርዓት ላይ ባንካችን ከፍተኛ ግብር በታማኝነት በመክፈሉ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
