ዓባይ ባንክ ለሠራተኞቹ የስትራቴጂ እና የብራንዲንግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ወርክሾፕ አካሄደ Solomon Aynishet December 9, 2024

ዓባይ ባንክ ለሠራተኞቹ የስትራቴጂ እና የብራንዲንግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ወርክሾፕ አካሄደ

Chief Strategy Officer

ዓባይ ባንክ የ5 ዓመት ስትራቴጂ ዕቅዱን እና በቅርቡ ይፋ ያደረገውን የብራንድ መለያ በተመለከተ በደሴ ዲስትሪክት ስር ለሚገኙ ሠራተኞቹ  የግንዛቤ ማስጨበጫ ወርክሾፕ በደሴ እና መቀሌ ከተሞች አካሂዷል። 

የባንኩ የስትራቴጂ ዋና መኮንን አቶ ወንድይፍራው ታደሰ፣ የሪቴል ባንኪንግ ዋና መኮንን አቶ አሰፋ ተፈራ፣ የስትራቴጂ እና ኢኖቬሽን ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ለገሠ እና የሀብት ማሰባሰብ ዳይሬክተር አቶ ማርቆስ ደመቀ  የግንዛቤ ማስጨበጫ ወርክሾፑን ሰጥተዋል።

የግንዛቤ  ማስጨበጫ ወርክሾፑ በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ የባንኩ ዲስትሪክቶች የተከናወነ ሲሆን፣ በቀጣይም ተመሳሳይ ወርክሾፕ በቀሪ የባንኩ ዲስትሪክቶች ስር ለሚገኙ ሠራተኞች ለመስጠት ታቅዷል።

Write a comment
Your email address will not be published. Required fields are marked *